No media source currently available
በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በኮቪድ-19 ህይወቱ ያለፈን ግለሰብ ተሰባስበው የቀበሩ 57 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ፡፡