በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 በትግራይ ክልል


ኮቪድ-19 በትግራይ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

በትግራይ ክልል ከትናንት በስቲያ ሃሙስ ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው በምርመራ ከተረጋገጠው አራት ሰዎች ጋር የቅርብ ንክኪ ነበራቸው የተባሉ 56 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ ማዕከል እንዲገቡ መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG