በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል አራት ሰዎች በኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ተረጋገጠ


በትግራይ ክልል አራት ሰዎች በኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ተረጋገጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

በትግራይ ክልል ለመጀመርያ ግዜ አራት ሰዎች በኮሮናቫይረሰ መጋለጣቸውን በምርመራ ተረጋገጠ። ሰዎች ከጅቡቲ ገብተው በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ማዕከል የነበሩ መሆናቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG