በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ላይ መግለጫ


የኮሮናቫይረስ ላይ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ናቸው ለሚባሉ ማህበረሰቦች ምርመራ እንደመደበኛ በሆስፒታሎች ብቻ ይሰጥ የነበረውን የምርመራ አገልግሎት በጤና ጣቢያዎች ጭምር ለማስፋፋት እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በኮቪድ19 ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለት ሰዎች መሞታቸውንና ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው የተረጋገጠው 44 ሰዎች መሆናቸውን ሚኒስቴሩና የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG