በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነ አብዲ ሞሐመድ ኦማር መዝገብ ክሥ የተመሠረተባቸው ሰዎች በሌሉበት እንዲታይ ተወሰነ


በእነ አብዲ ሞሐመድ ኦማር መዝገብ ክሥ የተመሠረተባቸው ሰዎች በሌሉበት እንዲታይ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

በእነ አብዲ ሞሐመድ ኦማር መዝገብ ክሥ የተመሠረተባቸው አምስት ሰዎች ጉዳይ በሌሉበት እንዲታይ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ ወስኗል። በቂሊንጦ ወኅኒ ቤት ቃጠሎ ጥፋተኛ በተባሉ አራት ተከሣሾች ላይ የቅጣት ውሣኔ ለመስጠት ችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG