No media source currently available
ፖሊስ አቶ በቀለ ገርባን በሰው ህይወት ጥፋትና በመቶዎች ሚሊዮን ብር በሚገመት የንብረት ውደመት እንደጠረጠራቸው እና ማስረጃም እያሰባሰበ መሆኑን በመግለጽ ተጨማሪየምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠየቀ።