በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ጉዳይ የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ መግለጫ አወጣ


በኅዳሴ ጉዳይ የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ መግለጫ አወጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ /ከንግሬሽናል ብላክ ኮከስ/ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ሰላማዊና ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆንበት ስምምነት ላይ እንዲደረስ ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG