በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለማስቆም በአስመራ የተካሄደ ዓውደ ጥናት ተጠናቀቀ


ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለማስቆም በአስመራ የተካሄደ ዓውደ ጥናት
ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለማስቆም በአስመራ የተካሄደ ዓውደ ጥናት

ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርንና ሽብርተኞችን ለመደገፍ የሚካሄድን ድጎማ ለማስቆም የሚያግዝ፣ አሥመራ ውስጥ ለሁለት ቀናት የተካሄደው ዓውደ-ጥናት ተጠናቀቀ።

ዓውደ ጥናቱ በኤርትራ መንግሥት እና የአፍሪካ የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ የገበያ ድርጅት(COMESA) በጋራ መሆን ያዘጋጀው መሆኑንም ታውቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ህገ-ወጥ የገንዘብ ልውውጥን ለማቆም በአስመራ የተካሄደ ዓውደ ጥናት ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG