በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አባ ፍራንሲስ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለዓለም ሰላም ፀለዩ


አባ ፍራንሲስ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለዓለም ሰላም ፀለዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ፣ በኢየሩሳሌእም ሰላም፣ በኮሪያው ባሐረ ገብ መሬትም መረጋጋት ይሆን ዘንድ ጥሪ አሰሙ። አቡኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ዛሬ እየተከበረ ያለውን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ነው፣ ለኢየሩሳሌምና ለመላው ዓለም በሚል ቃለ ምዕዳንና ጥሪያቸውን ያቀረቡት።

XS
SM
MD
LG