No media source currently available
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በተነሳ የኮሌራ ወረርሽኝ ከ40 በላይ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀሩ የአከባቢው ነዋሪዎች በስልክ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።