No media source currently available
የኢትዮጵያ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ኤርትራ በምታስተናግደው የምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማኅበራት ካውንስል - ሴካፋ ሻምፕዮና ላይ ለመሳተፍ ነገ ወደ አሥመራ እንደሚሄድ ታውቋል።