No media source currently available
የኢትዮጵያ የፌስቱላ ሆስፒታል መስራች ዶክተር ካትሪን ሐምሊን በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፤ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም የፊታችን ሰኞ ይፈፀማል።