በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የካሜሩንና የናይጄሪያ ጦር ኃይሎች የነውጠኛው ቦኮ ሀራም ታጋቾችን ነፃ አወጡ


የካሜሩንና የናይጄሪያ ጦር ኃይሎች የነውጠኛው ቦኮ ሀራም ታጋቾችን ነፃ አወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የካሜሩንና የናይጄሪያ ጦር ኃይሎች፥ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የነውጠኛው ቦኮ ሀራም ታጋቾችን ነፃ አወጡ። ታጋቾቹ ሴቶችና ልጃገረዶች አንድም በግዳጅ እንዲያገቡ የተደረጉ አልያም ለወሲብ ባርነት የተሸጡ ነበሩ ተብሏል። ታጋቾቹ ነፃ የወጡት በካሜሩንና በናይጄሪያ መካከል በምትገኘው አቺጋቻ (Achigachia) ላይ ወረራ ከተካሄደ በኋላ መሆኑም ታውቋል።

XS
SM
MD
LG