በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይሲሲ በቡሩንዲ ላይ የወንጀል ምርመራ እንዲከፍት ተጠየቀ


አይሲሲ በቡሩንዲ ላይ የወንጀል ምርመራ እንዲከፍት ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00

ቡሩንዲ ውስጥ ከሚያዝያ 2007 ዓ.ም. አንስቶ ባለፉት ሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በመንግሥቱ ደጋፊዎች በሰብዕና ላይ ወንጀሎች ተፈፅመው ሊሆን እንደሚችል የጠቆሙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገለልተኛ ባለሙያዎች ዓለምአቀፍ ምርመራ እንዲከፈት ጥሪ አሰምተዋል።

XS
SM
MD
LG