በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡሩንዲ መንግስት የጦር መሣሪያ አሰሳ እያካሄደ ነው


የቡሩንዲ መንግስት የጦር መሣሪያ አሰሳ እያካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00

በትናትናው እለት ታጣቂዎች ወደ ዘጠኝ የሚሆኑ ሰዎችን በብሩንዲ ዋና ከተማ ቡጁምቡራ በሚገኝ መጠጥ ቤት ውስጥ መግደላቸው ተዘግቧል። ግድያውን ተከትሎ መንግስቱ ጦር መሣሪያ ያላስረከበሩትን ሰዎች ትጥቅ በማስፈታት ላይ ይገኛል።

XS
SM
MD
LG