በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስር ላይ የሚገኙ የኦነግ አመራር አባላት የት እንዳሉ እንደማያውቁ ጠበቃቸው ተናገሩ


እስር ላይ የሚገኙ የኦነግ አመራር አባላት የት እንዳሉ እንደማያውቁ ጠበቃቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

በኦሮሚያ ክልል ቡራዩ ከተማ ውስጥ እስር ላይ የሚገኙ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አባላት የት እንዳሉ እንደማያውቁ ጠበቃቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

እሥረኞቹ ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ከእስር ቤት በኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን መወሰዳቸውን ጠበቃቸው ቢናገሩም ያሉበትን ሁኔታና ቦታ ከቡራዩ ፖሊስ መምሪያ፣ ከኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከኦሮምያና ፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ለማወቅ ቪኦኤ ያደረጋቸው ጥረቶች አልተሳኩም።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሁኔታው እንዳሳሰበው አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG