No media source currently available
መንግሥት በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ በህገ ወጥ አደረጃጀት ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ ነበሩ ባላቸው አካላት ላይ የማስተካከያ እርምጃ ወስጃለሁ ማለቱን የዞኑ ሰላምና ደኅንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡