በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሠበር ዜና፡- አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ ከማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው ታገዱ


ሠበር ዜና፡- አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ ከማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው ታገዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሣ አሁን ባላቸው ወቅታዊ አቋም የአማራን ህዝብ ጥቅም እንደማያስጠብቁ በመረጋገጡና በጥረት ኮርፖሬት ላይ በሰሩት ጥፋት እስከ ሚቀጥለው የድርጅቱ መደበኛ ጉባኤ ድረስ ከብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት አግዷቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG