በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድርቅ ምክኒያት በቦረና ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንስሳት እየሞቱ ነው


በድርቅ ምክኒያት በቦረና ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንስሳት እየሞቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የደቡብ ኢትዮጵያው ቦረና ድርቅ ቦረና ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የሚኖሩ እንስሳትን ሕይወት አደጋ ላይ ጥሏል።

ከአስር ዓመት በፊት በአምስት አካፋዮች ተለይቶ የተመሰረተው ይህ ፓርክ የሜዳ አህያን ጨምሮ ቁጥራቸው የበዛ የተለያዩ ብርቅዬ እንስሳት ይገኙበታል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG