በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደሃ ደንብ የሚወልዱት “ሀብታም” ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ


በደሃ ደንብ የሚወልዱት “ሀብታም” ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:42 0:00

ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ በመጓዝ ልጅ መውለድ ቢፈቀድም፤ “በቪዛ ቃለመጠይቅ ወቅት ሁኔታውን አለመግለጽ ግን ማጭበርበር ነው” ሲል በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ አስታወቀ። የተጠቀሙበትን የሕክምና አገልግሎት ወጭውን መክፈል እንዳለባቸውም ኢምባሲም ጨምሮ ገልጿል። በጉብኝትና በንግድ ቪዛ መጥተው በሆስፒታሎቹ ውስጥ ልጅ ከወለዱ በኋላ ለተጠቀሙበት አገልግሎት ክፍያን ሳይፈጽሙ የሚመለሱ አሉ ተብሏል።

XS
SM
MD
LG