በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ምዕራቡ ዓለም ዩክሬንን አይዘነጋም” - ባይደን


“ምዕራቡ ዓለም ዩክሬንን አይዘነጋም” - ባይደን
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የተባበሩት ኃይሎች ኖርማንዲ፣ ፈረንሣይ የገቡበትን 80ኛ ዓመት ለማሰብ በተዘጋጀው ሥነ ሥርዓት ላይ ታድመዋል። በሁለተኛው ዓለም ጦርነት የተከናወነውን ትልቁን ውጊያ ለማስታወስ በተዘጋጀው መድረክ ላይ የተናገሩት ባይደን፣ የሩሲያ ወረራን ለመመከት በአንድነት መቆም እንደሚያስፈልግ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የቪኦኤዋ አኒታ ፓወል ከኦማሃ ባሕር ዳርቻ፣ ኖርማንዲ፣ ፈረንሣይ የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG