መቐለ —
በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተሞረከዘው ቤዛ ፍልም መቐሌ ከተማ በይፋ ተመርቋል።
የፊልሙ ደራሲ፣ አዘጋጅ፣ ባለ ታሪክና መሪ ተዋናይ ጋር የተደረገ ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
በኢትዮጵያ እርስ በእርስ ጦርነት ወቅት የኖረች አንዲት ወጣት የሂወት ታሪክ ላይ የተሞረከሰ አዲስ ፊልም ቤዛ በመቐሌ ከተማ ተመርቆ በብሔራዊ ደረጃ ለእይታ ቀርቧል።
በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተሞረከዘው ቤዛ ፍልም መቐሌ ከተማ በይፋ ተመርቋል።
የፊልሙ ደራሲ፣ አዘጋጅ፣ ባለ ታሪክና መሪ ተዋናይ ጋር የተደረገ ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።