አዲስ አበባ —
የቤንሻንጉል-ጉምዝ ወረዳዎች
የአማራ ክልል ተወላጅ የሆኑ አርሶ አደሮችን ህገወጥ በሆነ መንገድ በማፈናቀል የተጠረጠሩ 35 የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አመራር አባላት ከኃላፊነታቸው እንደተነሡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡
ቤንሻንጉል-ጉምዝ
ሚኒስትሩ ዶ/ር ሺፈራው ተክለማርያም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዳስታወቁት ከኃላፊነት ከተነሱት መካከል አሥራ ሁለቱ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡
ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፤ የድምፅ ፋይሉ ተያይዟል፡፡
የአማራ ክልል ተወላጅ የሆኑ አርሶ አደሮችን ህገወጥ በሆነ መንገድ በማፈናቀል የተጠረጠሩ 35 የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አመራር አባላት ከኃላፊነታቸው እንደተነሡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡
ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፤ የድምፅ ፋይሉ ተያይዟል፡፡
-
እስክንድር ፍሬው