በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መተከል ዞን ውስጥ ጥቃቱ እንደቀጠለ ነዋሪዎች ገለጹ


መተከል ዞን ውስጥ ጥቃቱ እንደቀጠለ ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኩጅ ቀበሌ በጸረ ሰላም ሃይሎች በተከፈተ ጥቃት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ቡለን ወረዳ ያሉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብና የመጠለያም ድጋፍ በማድረግ ወገንን እንታደግ ሲሉ የቡለን ወረዳ አስተዳዳሪ ጥሪ አቀረቡ።

XS
SM
MD
LG