በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የኦነግ ሸኔን ታጣቂዎች ትደግፋላችሁ" በሚል የታሰሩ ፍ/ቤት አልቀረቡም


"የኦነግ ሸኔን ታጣቂዎች ትደግፋላችሁ" በሚል የታሰሩ ፍ/ቤት አልቀረቡም
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00

“የኦነግ ሸኔን ታጣቂዎች ትደግፋላችሁ” በሚል በቤኒሻንጉል ጉምዝ መተከል ዞን ውስጥ የተያዙ ሰዎች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከሦስት እስከ ስድስት ወራት መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG