No media source currently available
ቤንሻጉል ጉምዝ ክልል፤ ጉባ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ውስጥ የታጠቁ የአካባቢው ተወላጆች በአማራ ተወላጆች ላይ ከትናንት በስቲያ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት አሥራ አራት ሲቪሎች መገደላቸውንናስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።