በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤንሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በተፈፀም ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ


ቤንሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በተፈፀም ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:23 0:00

ቤንሻጉል ጉምዝ ክልል፤ ጉባ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ውስጥ የታጠቁ የአካባቢው ተወላጆች በአማራ ተወላጆች ላይ ከትናንት በስቲያ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት አሥራ አራት ሲቪሎች መገደላቸውንናስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG