No media source currently available
ለሮሒንግያ ፍልሰተኞች የሚደረገው የእርድታ አቅርቦት ጥሪ ቀጥሏል፣ በአሁኑ ወቅት ወደ ባንግላዴሽ የሚሰደዱ የፍልሰተኞች ቁጥር ከአቅም በላይ እንደሆነም ባለሥልጣናት እየተናገሩ ናቸው። ሰሜን ራከሄን የሚኖሩና ቁጥራቸው ያልታወቀ ሙስሊሞች ደግሞ በድንበር በኩል እየተሰደዱ መሆናቸው ታውቋል። የተመድ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ዓለማቀፍ ድርጅቶችም በተለያዩ አካባቢዎች ተሰማርተው፣ በስደት ላይ ሆነው የተጎዱትን ለመርዳት እየሞከሩ መሆናቸው ታውቋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ