በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሮሒንግያ ፍልሰተኞች የሚደረገው የእርድታ አቅርቦት ጥሪ ቀጥሏል


ለሮሒንግያ ፍልሰተኞች የሚደረገው የእርድታ አቅርቦት ጥሪ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

ለሮሒንግያ ፍልሰተኞች የሚደረገው የእርድታ አቅርቦት ጥሪ ቀጥሏል፣ በአሁኑ ወቅት ወደ ባንግላዴሽ የሚሰደዱ የፍልሰተኞች ቁጥር ከአቅም በላይ እንደሆነም ባለሥልጣናት እየተናገሩ ናቸው። ሰሜን ራከሄን የሚኖሩና ቁጥራቸው ያልታወቀ ሙስሊሞች ደግሞ በድንበር በኩል እየተሰደዱ መሆናቸው ታውቋል። የተመድ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ዓለማቀፍ ድርጅቶችም በተለያዩ አካባቢዎች ተሰማርተው፣ በስደት ላይ ሆነው የተጎዱትን ለመርዳት እየሞከሩ መሆናቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG