በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ቅርጫት ኳስ ሊግ (ቢኤኤል) ሁለተኛ ዓመት ግጥሚያዎች ተጀመሩ


የአፍሪካ ቅርጫት ኳስ ሊግ (ቢኤኤል) ሁለተኛ ዓመት ግጥሚያዎች ተጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:36 0:00

ከታሪካዊው የመጀመሪያ ዓመት በኋላ በመላ አፍሪካ በየሃገሮቻቸው ሻምፒዮን የሆኑ 12 ቡድኖች ለያዝነው 2022 ዓ.ም. የቢኤኤል ሻምፒዮና መፋለም ጀምረዋል። ግጥሚያዎቹ ከየካቲት 26 እስከ 20 / 2014 ዓ.ም. ይካሄዳሉ። የአፍሪካ ቅርጫት ኳስ ሻምፒዮናን በአሜሪካ ድምፅ ይከታተሉ። 54 ሃገሮች፣ 12 ቡድኖች፣ አንድ አህጉር! አንድ አሸናፊ ግጥሚያው ተጀምሯል!

XS
SM
MD
LG