በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍ/ቤት ውሎ


የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:51 0:00

የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ የወንጀል ችሎት ዐቃቤ ሕግ በእነ እስክንድር ነጋ ላይ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ትዕዛዝ ሰጥቷል። የእነ አቶ እስክንድርን የዋስትና ጥያቄም ውድቅ አደርጓል።

XS
SM
MD
LG