በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባልደራስ መግለጫ


የባልደራስ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00

አዲስ አበባ ከተማ ራሷን በራሷ የምታስተዳድር የፌዴሬሽኑ አንድ ክልል ሆና እንድትመሰረት ዘመቻ መጀመሩን ባልደራስ ለእውነተኛና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ይፋ አደረገ። ይህ ጥያቄ በሃገሪት ሕገ መንግሥት ዕውቅና ቢያገኝም ተግባራዊ እንዳልተደረገም አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG