በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ጥቃት ተፈፅሞ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


በአማራ ክልል ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ጥቃት ተፈፅሞ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክ ሰራተኞች እሁድ ዕለት ጥቃት ተፈፅሞ ሦስት ሰዎች ከተገደሉና ሌላ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰ የክልሉ መንግሥትና ለደኅንነታቸው የሰጉ ምስክሮች ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG