በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አክራሪ ቡድን የለቀቃቸው የቀድሞዋ ታጋች በቡርኪና ፋሦ ዋና ከተማ ኡጋዱጉ ገብተዋል


አክራሪ ቡድን የለቀቃቸው የቀድሞዋ ታጋች በቡርኪና ፋሦ ዋና ከተማ ኡጋዱጉ ገብተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የቀድሞዋ ታጋች ጆይስሊን ኤልየት ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት ያለው አክራሪ ቡድን ከለቀቃቸው ሁለት ቀናት በኋላ፥ በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ቡርኪና ፋሦ ዋና ከተማ ኡጋዱጉ ገብተዋል። ​አሸባሪው ቡድን የአውስትራልያ ዜጋ የሆኑትን ሴትና ባለቤታቸውን ከሦስት ሳምንታት በፊት የጠለፈው ራቅ ብሎ ከሚገኝ መንደር ውስጥ እንደነበር ይታወሳል።

XS
SM
MD
LG