በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለአፍሪካ ኅብረት ‘የኃይለሥላሴን ያህል የሠራ የለም’ - ብርሃኔ ዴሬሣ




አቶ ብርሃኔ ዴሬሣ
አቶ ብርሃኔ ዴሬሣ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአፍሪቃ ኅብረት የሃምሣ ዓመታት ታሪክ ውስጥ “ከቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉሥ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የበለጠ አስተዋፅዖ ያደረገ መሪ የለም” ሲሉ አንጋፋው ዲፕሎማት ብርሃኔ ዴሬሣ ሃሣባቸውን ሰጡ።

አቶ ብርሀኔ የአፍሪቃ ኅብረትን ሃምሣኛ ዓመት በዓል አስመክቶ ከአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ንጉሠ-ነገሥቱ በአፍሪቃም ሆነ በአገራቸው ላበረከቱት አስተዋፅዖ “መታሰቢያ ሊቆምላቸው ይገባል” ሲሉም ተናግረዋል።
ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ
ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ

አቶ ብርሀኔን ያነጋገራቸው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ተያይዟል፤ ያዳምጡት።
  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG