በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡርቃ ዝምታ


የቡርቃ ዝምታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

ከትላንት በአርሲ አሰላ በተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት ላይ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ባለፈው ዕሁድ በኦሮሞ፣ አማራ ስብሰባ ወቅት "የቡርቃ ዝምታ" ስላተባለው መጽሐፍ ባሰሙት ንግግር ላይ ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ተብሏል፡፡

XS
SM
MD
LG