No media source currently available
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "መንግሥት የለም በማለት ህገወጥ ተግባርን ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 37 ግለሰቦችን ይዣለሁ" ሲል የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።