No media source currently available
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሰው የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ በአባላቱና አመራሮቹ ላይ ጥቃትና መንገላታት እየደረሰባቸው መሆኑ ገለፀ።