No media source currently available
በትግራይ ክልል ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ በሚያደርጉት ጥረት በመንግሥታዊ አካላት ችግር እያጋጠመን ነው አሉ። የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች።