በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ ጎርፍ የተፈናቀሉ ሰዎች ጉዳይ


በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ ጎርፍ የተፈናቀሉ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ15 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ገለፁ። የክልል፣ የዞንና ቀይ መስቀል ሰብዓዊ ድጋፍ እያደርጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG