በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሚስ አና ጎሜሽ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአውሮፓ ፓርላማ አባላት መጋበዛቸውን አርጋገጡ


ሚስ አና ጎሜሽ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአውሮፓ ፓርላማ አባላት መጋበዛቸውን አርጋገጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“ድርቅና ረሃብ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ትናንት በአውሮፓ ፓርላማ የተካሄደው ውይይትና ክርክር በጣም ጥሩ እንደነበር የገለጹት የፓርላማው አባል ሚስ አና ጎሜሽ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋም በስብሰባው ላይ የተገኙት በአውሮፓ ፓርላማ አባላት ተጋብዘው መኾኑንም አረጋግጠዋል፡፡

XS
SM
MD
LG