በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምነስቲ ሪፖርት


የአምነስቲ ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:46 0:00

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያለፈውን የአውሮፓውያኑን 2017 ዓ.ም የሃገሮች ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርቱን አውጥቷል። ቁጥራቸው ወደ 160 የሚጠጉ ሃገሮች ተፈፅመዋል ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን በዘገበበት ሪፖርቱ እጅግ ገናና በሆኑ አንዳንድ የዓለም መሪዎች ጥላቻ እና ፍርሃት የነገሰበት የፖለቲካ አሰራር የተለመደ እንዲሆን አድርገውታል ብለዋታል።

XS
SM
MD
LG