No media source currently available
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሕግ ከማስከበሩ ባሻገር” በሚል ባወጣው ሰፋ ያለ የ50 ገፅ ሪፖርት፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ አስከባሪዎች በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል የከፉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መፈፀማቸውን ዘርዝሯል።