በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምነስቲ ተመራማሪ በአማራና በኦሮሚያ ክልል ተፈጽመዋል ስለተባሉት ጥሰቶች የሰጡን ማብራሪያ


የአምነስቲ ተመራማሪ በአማራና በኦሮሚያ ክልል ተፈጽመዋል ስለተባሉት ጥሰቶች የሰጡን ማብራሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:39 0:00

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሕግ ከማስከበሩ ባሻገር” በሚል ባወጣው ሰፋ ያለ የ50 ገፅ ሪፖርት፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ አስከባሪዎች በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል የከፉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መፈፀማቸውን ዘርዝሯል።

XS
SM
MD
LG