በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአካል ጉዳተኞች ውዝዋዜ ሥልጠና ጀማሪው ኢትዮጵያዊ


የአካል ጉዳተኞች ውዝዋዜ ሥልጠና ጀማሪው ኢትዮጵያዊ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:17 0:00

የኢትዮጵያ ዘመናዊ እና ባህላዊ ውዝዋዜ አሰልጣኝ ታደሰ ገብሬ ወይም በመድረክ ስሙ “ጃክሰን” ለአስራ አምስት ዓመታት አካል ጉዳተኞችን በውዝዋዜ ጥበብ ሲያሰለጥን ቆይቷል።

ጃክሰን ከሁለት ዓመት በፊት በፊት ባጋጠመው የጀርባ ጉዳት ምክኒያት ከመድረክ ርቋል። ከስድስት ወራት በፊት ጀርባው ላይ ቀዶ ሕክምና እንደተደረገለት ገልጾ “ሥራ ስለማልሠራ አሁን ትንሽ ኑሮ ከብዶኛል” ብሎናል።

/በጃክሰን ሕይወት ዙሪያ በጋቢና ቪኦኤ የተሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋልይ ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG