No media source currently available
ናዋሪነታቸው ኦስሎ ኖርዌይ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ተስፋማርያም “የፊደል እንቆቅልሽ” በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች በማዘጋጀት በተለያዩ ሀገራት ለማከፋፈል በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ይገለፃሉ፡፡ በስቱዱዮዋችን በመገኘት ሥራዎቻቸውን በተመለከተ ቃለ መጠይቅ አድርገዋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ