No media source currently available
የአማራ ክልል የደኅንነትና የፀጥታ ምክር ቤት ሰሞኑን ይፋ ያደረጋቸው ክልከላዎችና ውሳኔዎች መነሻ በአንዳንድ አካባቢዎች የቀጠለው የፀጥታ ችግር መሆኑን አንድ ከፍተኛ የክልሉ ባለሥልጣና ተናግረዋል፡፡