በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ሰሞኑን እርምጃ እየወሰደ ነው


የአማራ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ሰሞኑን እርምጃ እየወሰደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

በህገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ ባላቸው ከሰማንያ በላይ የአነስተኛ ተሽከርካሪዎች አሽከርካሪዎች ላይ የአማራ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ሰሞኑን እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። ከባህር ዳር አዲስ አበባ መንገድ ‘በደብረ ማርቆስ በኩል ተዘግቷል’ የሚል መረጃ ሲሠራጭ እንደነበር የገለፀው የትራንስፖርት ቢሮ “በመንገዱ እንዳይገለግሉ የታገዱት በህገወጥ ሁኔታ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተሽከርካሪዎች ብቻ ናቸው” ብሏል።

XS
SM
MD
LG