No media source currently available
ትግራይ ክልል ውስጥ ያለው አሠራር ህገ መንግሥታዊ አይደለም በሚል የተቃወሙ ስድሣ የሚሆኑ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል ገብተዋል ሲል የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።