No media source currently available
በደቡብ ወሎና በደሴ ከተማ አስተዳደር አካባቢዎች የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚደረጉት ቅድመ ዝግጅቶች ተስፋ ሰጭ መሆናቸውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ተናገሩ፡፡