No media source currently available
የኦሮሚያና አማራ ክልሎች ህዝብ ለህዝብ የውይይት መድረክ በአምቦ ተካሄደ። ኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች ግንኙነት መጠናከር ኢትዮጵያን ከፍ ያደርጋታል ብለዋል:: የአማራ ክልል ርእሰ መስትዳድር ዶክትር አምባቸው መኮንን ኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ ላይ ያለው ጥቅም ተግባራዊ እንዲሆን እንደሚሰሩ ተናግረዋል::
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ