በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃርቡ ከተማ መጠለያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር የአዲስ ዓመት ውሎ


ሃርቡ ከተማ መጠለያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር የአዲስ ዓመት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:05 0:00

በምዕራብ ወለጋ ተፈጸመ ጥቃት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በሃርቡ መጠሌ ካምፕ ውስጥ ለሚገኙ ቁጥራቸው ከአምስት ሽህ በላይ የሚደርሱ ተፈናቃዮች የአዲሱን ዓመትን መግቢያ አስታኮ ከትናንት በስቲያ እሁድ ልዩ የምሳ ግብዣ ሥነ ስርዓት ተካሄደ።

የምሳ ግብዣውን ያደረጉት መሰረቱ ካናዳ ውስጥ የሆነው ኢትዮ ካናዳ ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት አግማስ ኢትዮጵያ ከተባለ አገር በቀል ድርጅትጋር በመተባበር ነው፡፡

በእለቱ በምዕራብ ወለጋ የአካባቢው ነዋሪ በነበሩት በእነዚህ ዜጎች ላይ በደርሰው ጥቃት ወላጆቻቸውን ያጡ ከ300 በላይ ህጻናትን ለአንድ ዓመት በቋሚነት ለመደገፍም ቃል ተገብቷል፡፡

XS
SM
MD
LG