በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ ሁከት አድራጊዎችን ሲያበረታቱ ነበር በሚል ተወነጀሉ


ትረምፕ ሁከት አድራጊዎችን ሲያበረታቱ ነበር በሚል ተወነጀሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የጥር ስድስቱ ኮሚቴ የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ላይ ጥቃት በደረሰበት ወቅት በእያንዳንዷ ደቂቃ ያደረጓቸውን ድርጊቶች አስመልክቶ የተካሄደውን ምርመራ ለሕዝብ ያሰማበትን የመጀመሪያ ዙር ሂደት ትላንት ሐምሌ 14/2014 ዓ.ም አጠናቋል።

ምርመራው በቀድሞ የትራምፕ ድርጊቶች ዙሪያ አዳዲስ መረጃዎችን ያወጣ ሲሆን የምክር ቤቱ ዘጋቢያች ካትሪን ጂፕሰን ያጠናቀራችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG